Skip to main content

     

ሎጎ

           ራዕይ

ጤናማ፣ አምራችና የበለፀገ የክልሉ ህብረተሰብ ተፈጥሮ ማየት፡

                                           ተልዕኮ

ጥራቱን የጠበቀ፤ ለሁሉም ፍትሐዊ ተደራሽ የሆነና የመክፈል አቅም የሌላቸውን 

ዜጎች ታሳቢ ያደረገ የጤና ማበልጸግ፣ በሽታ መከላከል፣ የፈውስ ህክምናና የተሃድሶ 

የጤና አገልግሎት በመስጠትና በመቆጣጠር የክልሉን ህዝብ ጤናና ደህንነት 

ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ ነው፡፡

                                           እሴቶች

  • ህብረተሰብ ቅድሚያ፤
  •  ቅንነት፣ ታማኝነት፣ ሐቀኝነት፤
  • ግልፀኝነት፣ ተጠያቂነት፣ በራስ መተማመን፤
  • ሁሉ አቀፍ ህግን ማክበር፤ አርአያ መሆን፤
  • ትብብርና ቅንጅት፤
  • ለሙያ ክብር መስጠት፤
  •  ለውጥ፣ ፈጠራ፤ ርህራሄ፤

                            መርሆች

  •  ግልፀኝነትና ተጠያቂነት፤
  •  ፍትሐዊነትና ርህራሄ፤
  • አሳታፊነትና ባለቤትነት፤
  • ሙያዊ ስነ ምግባርና ህግን ማክበር፤
  • ቀጣይነትና በራስመተማመን፤
  • ትብብርና አጋርነት፤

             የጤናው ዘርፍ ዓላማዎች 

· ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት ሽፋንን (Attain UHC) ትግበራ ማፋጠን፤

· ማህበረሰቡን ከድንገተኛ የጤና አደጋዎችና ለችግር ተጋለጭነት መቀነስና  መከላከል 

· የወረዳ ትራንስፎርሜሽን፤

· የጤና ስርአት ምላሽ ሰጭነት ማሳደግ፡፡

 

የትኩረት አቅጣጫዎች

1) ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት ጥራትና ፍትሐዊ ተደራሽነትን ማሻሻል

2) የድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ አስተዳደር ሥርዓትን ማሻሻል

3) የማህበረሰብ ተሳትፎና ባለቤትነትን ማሻሻል

4) የጤና ቁጥጥር ስርዓት ማሻሻል

5) የመድሃኒትና ህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት ማሳደግና አግባባዊ አጠቃቀምን ማረጋገጥ

6) በመረጃ ላይ የተመሰረተ የውሳኔ አሰጣጥ ስርዓትንና ፈጠራን ማሻሻል

7) የሰው ኃብት ልማትና አስተዳደር ማሻሻል

8) የጤና መሰረተ ልማትን ማሻሻል

9) የጤና ፋይናንስ ስርዓትን ማሻሻል

10) አመራር እና መልካም አስተዳደርን ማሻሻል

11) የጤና ዲጂታል ቴክኖሎጂን ማስፋፋትና ማጠናከር

12) የባህላዊ ህክምናን ማሻሻል

13) ጤና በሁሉም ዘርፍ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች መካተቱን ማረጋገጥ(ዘርፈ ብዙ  ትብብር

14) የግሉ ዘርፍ በጤና ዘርፍ ያለውን ተሳትፎና አስተዋጽኦ ማሳደግ