Education
Thu, 03/13/2025 - 19:44
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ መኮንኖች ማህበር የ2024 ''ምርጥ የጤና ዘርፍ አመራር'' ሽልማት ተሸልመዋል። ክብርት ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ መኮንኖች ማህበርን በምክትል ሥራ አስፈጻሚነት እንድመሩም በማህበሩ በተሰጠዎት ኃላፊነትም የክልሉ ጤና ቢሮው የተሰማውን ደስታ እየገለጸ ፤ የሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ ዶ/ር ሰላማዊት መንገሻ ላበረከቱት በሳል አመራር እያመሰገነ የማህበረሰብ ጤና አገልግሎት ላበረከተሎት ሽልማት እንኳን ደስ አለዎት ለማለት ይወዳል !!!