ኤች አይ ቪ ሜይንስትሪሚንግ አንኳርና ዋና ዋና ተግባራት
- የሀገር ውስጥ ሃብት ማሰባሰቢያ ስትራቴጂን ማጠናቀቅ፣ ማጸደቅና ተግባራዊ ማድረግ፣
- ለኤችአይቪ/ኤድስ መከላከልና መቆ. ተግባራት ከመንግስት መደበኛ በጀት የሚመደበውን በጀት መጠን ማሳደግ እንዲቻል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት መስራት፣
- ሴክተር መ/ቤቶች ከመደበኛ በጀታቸው ቢያንስ 0.2 በመቶ ለኤችአይቪ መከላከል ሥራ እንዲመድቡ ማድረግ፣ እንዲሁም እንደሌሎች መደበኛ በጀት የሂሳብ ርዕስ ኮድ እንድኖረዉ ከፋይናንስ ጋር መነጋገር፤
- በፈቃደኝነት ላይ በተመሠረተ ሁኔታ የመንግስት መ/ቤቶችና የግል ልማት ተቋማት ሠራተኞች ለኤድስ ፈንድ 0.5 በመቶ ከደመወዝ እንዲያዋጡ ማድረግ፤
- አጋሮች ድርጅቶችን በተገቢው ሁኔታ በማስተባበር ከሀገር ውጭ ሀብት የማሰባሰብ ሥራን ማጠናከር፣
- ከሌሎች ተቋማትጋርያለውን ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር ድጋፍና ክብካቤ አገልግሎት
- ወላጅ ላጡና ለተጋላጭ ሕፃናት ድጋፍና ክብካቤ ማድረግ
- ማ/ብአቀፍድጋፍናክብካቤጥምረት
- በክልሉ ማ/ብ አቀፍ ድጋፍና ክብካቤ ጥምረት አሰራርን በሚመለከታቸዉ አካላትናበማ/ብ ባለቤትነት ለማስቀጠል የሚረዳዉን መመሪያ በክልል ተጨባጭ ሁኔታ በበጀት ዓመቱ አንድ ማጠናቀርና ለወረዳዎች ማሰራጨት፡፡